1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮ ሱዳን የድንበር ኮሚሽን 12ኛ መደበኛ ስብሰባ

ዓርብ፣ ታኅሣሥ 23 2002

የኢትዮጽያ ሱዳን የድንበር ኮሚሽን 12ኛ መደበኛ ስብሰባ ተጠናቆአል።

https://p.dw.com/p/LIQl
ምስል picture-alliance / dpa

የ 2ቱ ወገኖች ተወካዮች ስብሰባቸዉን ሲያጠናቅቁ ባወጡት የጋራ መግለጫ የሁለቱ አገሮች ትብብር እና መቀራረብ እየተሻሻለ መምጣቱን አስታዉቀዋል። ይሁንና አለም አቀፍ ጋዜጠኞች በቦታ ርቀት ምክንያት የስብሰባዉን ሂደት በቅርብ መከታተል አልቻሉም። ታደሰ እንግዳዉ ከአዲስ አበባ የኢትዮጽያ የዉጭ ጉዳይ ሚ/ር ባለስልጣናትን አነጋግሮ የሚከተለዉን ዘገባ ልኮልናል
ታደሰ እንግዳዉ፣ አዜብ ታደሰ፣ ነጋሽ መሃመድ