1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም 50ኛ ዓመት

ሐሙስ፣ መጋቢት 18 2006

ትልቁ የአፍሪቃ ቀንድ ቤተ መፃህፍት እስከመባል በደረሰው በዚህ ተቋም ጥናትና ምርምሮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የማድረግ እቅድ መኖሩን ሃላፊው ዶክተር አህመድ ሃሰን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ።

https://p.dw.com/p/1BXQ4
Hauptcampus der Universität Addis Abeba AAU
ምስል DW

በአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የኢትዮጵያ ጥናትና ምርምር ተቋም 50 ኛ ዓመቱን ሰሞኑን በተለያዩ ዝግጅቶች አክብሯል ። ተቋሙ በልዩ ልዩ ባህላዊ እቃዎች ቤተ መዘክርነት እንዲሁም እስከ 20 ሺህ በሚደርሱ የህትመት ክምችቶቹ ለተማሪዎችና ለተመራማሪዎች ጥናትና ምርምር ከፍተኛ አገልግሎት በመስጠት ላይ ነው ። ትልቁ የአፍሪቃ ቀንድ ቤተ መፃህፍት እስከመባል በደረሰው በዚህ ተቋም ጥናትና ምርምሮች ተጠናክረው እንዲቀጥሉ የማድረግ እቅድ መኖሩን ሃላፊው ዶክተር አህመድ ሃሰን ለዶቼቬለ ተናግረዋል ። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ ቀጣዩን ዘገባ ልኮልናል

ጌታቸው ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

ሂሩት መለሰ

ነጋሽ መሀመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ