የኢትዮጵያ የሰብአዊ መብት ይዞታና የአውሮፓ ፓርላማ
ሐሙስ፣ ጥር 16 2005ማስታወቂያ
ኢትዮጵያ ለሚጓዘው የፓርላማው የልዑካን ቡድን ተጨማሪ ግንዛቤ ለመስጠት እንደሆነ ታውቋል። በውይይቱ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብት አያያዝን የሚከታታሉ ኢትዮጵያውያንና ከዚህ ቀደም፤ በኢትዮጵያ በተደረጉ ምርጫዎች፣ የአውሮፓን ህብረት የምርጫ ታዛቢ ቡድን የመሩት ወ/ሮ አና ጎሜሽና ቴይስ በርማን የተገኙ ሲሆን፤ በብራሰልስ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ተወካይም፤ በስብሰባው ተገኝተው የመንግሥታቸውን አቋም መግለጸቸውን ገበያው ንጉሤ የላከልን ዘገባ ያስረዳል።
ገበያው ንጉሤ
ተክሌ የኋላ
ሸዋዬ ለገሰ