1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ የምርጫ መሰናዶ

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 28 2002

በግንቦቱ ምርጫ ከሚሳተፉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ማሕበራት አንዳዶቹ የታዛቢዎቹን የምርጫ ሒደት ሲቃወሙ፥ ሌሎች ደግሞ በቂ የቅስቀሳ ጊዜ፥ ገንዘብና የመገናኛ

https://p.dw.com/p/LMTe
ምስል AP

ኢትዮጵያ ዉስጥ በመጪዉ ግንቦት ሊደረግ የታቀደዉን የምርጫ ሒደት የሚከታተሉ የሐገር ዉስጥ ታዛቢዎችምርጫ ተጀምሯል።በግንቦቱ ምርጫ ከሚሳተፉ ተቃዋሚ የፖለቲካ ማሕበራት አንዳዶቹ የታዛቢዎቹን የምርጫ ሒደት ሲቃወሙ፥ ሌሎች ደግሞ በቂ የቅስቀሳ ጊዜ፥ ገንዘብና የመገናኛ ዘዴዎች የአየር ጊዜ አልተመደበልንም በማለት ቅሬታቸዉን እያሰሙ ነዉ።ጌታቸዉ ተድላ ቅሬታቸዉን ከሚያሰሙት ተቃዋሚ የፖለቲካ ፓርቲዎች የሁለቱን መሪዎችና የምርጫ ቦርድን የሕዝብ ግንኙነት ሐላፊዎችን አነጋግሯል።

Gtachew Tedla

Negash Mohammed

Shewaye Legesse