የኢትዮጵያ የመገናኛ ብዙሃን እና ዘገባዎቹ
ማክሰኞ፣ ኅዳር 10 2006ማስታወቂያ
ባለስልጣኑ ይህን የገለፀዉ ባሳለፍነዉ ሳምንት መጨረሻ ላይ በኢትዮያ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን ሃላፊዎች ጋር ባደረገዉ የዉይይት መድረክ ላይ ነዉ። የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን፤ በኢትዮጵያ የሚገኙ የመገናኛ ብዙሃን ተጠሪዎች ጋር ባደረገዉ ዉይይት ላይ የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳሪክተር አቶ ልዑል ገብሩ እንደገለፁት የብዙሃን መገናኛዎች የመንግስትን ስኬት ብቻ ይዘግባሉ።በተለይ የሀገራችን የህትመቱን ሚዲያ በሶስት ይከፈላል ያሉት የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዋና ዳሪክተር አቶ ልዑል ገብሩ፤ ዘገባዎች ሚዛናዊ ሆነዉ መቅረብ እንዳለባቸዉ ይናገራሉ። መንግስትም ለመተቸት ዝግጁ መሆኑን ገልፀዋል።
አዜብ ታደሰ