1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ባለሥልጣናት ይቅርታ

ረቡዕ፣ ሰኔ 12 2005

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የእግር ኳስ ቡድን ለዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ከቦትስዋና ብሔራዊ ቡድን ጋር ባደረገዉ የመልስ ግጥሚያ መሠለፍ የማይገባዉን ተጫዋጭ ማሠለፉን የቡድንኑና የፌደሬሽኑ ባለሥልጣናት አመኑ። ለተፈጠረዉ ሥሕተትም የኢትዮጵያ ሕዝብን ይቅርታ ጠየቁ።

https://p.dw.com/p/18t1F
Tittle: 21 01 2013 Africa cup Ethiopian Team in Mbombela, Nelspruit Autor: DW/Haimanot Turuneh
ምስል DW

የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽንና የብሔራዊ ቡድን ባለሥልጣናት አሠራር ግን ከትችት አላመለጠም። መግለጫዉን የተከታተለዉ የአዲስ አባባዉ ወኪላችን ዩሐንስ ገብረ እግዚያብሔር የላከልንን ዘገባ እናሰማችሁ።

ዩሐንስ ገብረ እግዚያብሔር

ነጋሽ መሐመድ

አርያም ተክሌ