የኢትዮጵያ እዉነታ በብሪታኒያ ፓርላማ
ሐሙስ፣ ሐምሌ 4 2005ማስታወቂያ
ጉባኤዉ ኢትዮጵያን የሚመራዉ መንግስት ህዝብ በማፈን በማሰርና ለስደት በመዳረግ መታወቁ የተገለጸ ሲሆን ከጊዜ ወደጊዜም በዚህ ረገድ መሻሻል እንዳልታየ ተጠቅሷል። በዉይይቱ ማጠቃለያም የፖለቲካ እና የህሊና እስረኞች እንዲሁም ጋዜጠኞች፤ እንዲፈቱ፤ መገናኛ ብዙሃን ላይ ጫና የሚያደርጉ ህጎች፤ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን የሚመለከተዉ ህግ እና የጸረ ሽብር ህጉ ባስቸኳይ እንዲቀየሩ መጠየቁን የሎንደኑ ዘጋቢያችን ድልነሳ ጌታነህ የላከዉ ዘገባ ያስረዳል።
ድልነሳ ጌታነህ
ሸዋዬ ለገሠ
ተክሌ የኋላ