1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ እና የኬንያ የሰላም መርሀግብር

ሰኞ፣ ኅዳር 27 2008

ኢትዮጵያ እና ኬንያ ዛሬ አንድ የጋራ የድንበር ሰላም መርሀግብር በሞያሌ እንደሚፈራረሙ የኬንያ መገናኛ ብዙኃን አስታወቁ።

https://p.dw.com/p/1HIrn
Karte Kenia Mandera Anschlag Englisch

[No title]

በመርሀግብሩ ከሁለቱ አገሮች ያካባቢ እና ብሔራዊ መንግሥታት ጎን፣ በምሥራቅ አፍሪቃ የልማት በይነ መንግሥታት፣ በምህፃሩ በ«ኢጋድ»፣ በተመድ፣ ባካባቢ የግል ዘርፎች እና የልማት አጋሮች የተሳተፉበት መሆኑን ዘገባዎቼ አስታውቀዋል። የዚሁ ዛሬ በሞያሌ ከተማ የሚፈረመውን የጋራ ድንበር ሰላም መርሀ ግብር ዓላማ እንዲያስደረዳን ወደ ስቱድዮ ከመግባታችን በፊት የናይሮቢ ወኪላችንን ጠይቀነዉ ነበር።

ፋሲል ግርማ

አርያም ተክሌ

ሂሩት መለሰ