1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን የአፍሪቃ ዋንጫ ምድባ

ሐሙስ፣ ጥቅምት 15 2005

የሱዳን አቻውን ሁለት ለባዶ በማሸነፍ ደቡብ አፍሪቃ በምታዘጋጀው የአፍሪቃ እግር ኳስ ዋንጫ ያለፈው የኢትዮጵያ ብሔራዊ እግር ኳስ ቡድን ትናንት ይፋ በሆነው ድልድል ከናይጀሪያ፡

https://p.dw.com/p/16WU9
Nigeria's attacker Victor Anichebe (C) struggles for possession of ball with Ethiopian skipper Samson Gebreegziabher (R) and Abebaw Bune during the African Cup of Nations qualifying match between the two countries in Abuja Sunday, March 27, 2011. Nigeria defeated Ethiopia 4 - 0. AFP PHOTO/PIUS UTOMI EKPEI (Photo credit should read PIUS UTOMI EKPEI/AFP/Getty Images)
ምስል Getty Images/AFP


ከቡርኪና ፋሶ እና ከአምና ዋንጫ አሸናፊ ከዛምቢያ ጋ በአንድ ምድብ ውስጥ ይገኛል። ምድቡ ቀላል ባይሆንም ብሔራዊው ቡድን ጠንካሮ በመዘጋጀት ጥሩ ተፎካካሪ የመሆን ዕቅድ እንዳለው አሰልጣኝ ሰውነት ቢሻው ለዶይቸ ቬለ ገልጾዋል። ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር

አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሰ