1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያ ሙሥሊሞች መሪዎች የፍርድ ሂደት

ሐሙስ፣ ኅዳር 27 2005

የኢትዮጵያ ፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት አራተኛ ወንጀል ችሎት በአሸባሪነት በተጠረጠሩ ሀያ ዘጠኝ ሙሥሊም ተከሳሾች ላይ ለዛሬ ሊሰጠው የነበረውን ብይን ሳይሰጥ ሌላ ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቶ ችሎቱን መበተኑ ተገልጾዋል።

https://p.dw.com/p/16ws0
Pedestrians walk past the Federal High Court building in Addis Ababa, Ethiopia Tuesday, Nov. 1, 2011. A witness in a terror trial against two Swedish journalists Johan Persson and Martin Schibbye arrested during a clash with rebels in the Ogaden in the country's restive east in July told the court on Tuesday that the pair planned to "support" a rebel group. The two Swedes pleaded not guilty to charges of terrorism during a preliminary hearing Oct. 20 but admitted to having violated immigration laws. (AP Photo)
ምስል AP

ብይን ይሰጥበታል ተብሎ የተጠበቀው ችሎት በተካሄደበት በልደታው ፍርድ ቤት ጋዜጠኞች እና በርካታ ሕዝብ ተገኝቶ ነበር። የአዲስ አበባው ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር ጉዳዩን ተከታትሎታል።

ዮሐንስ ገብረ እግዚአብሔር

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ