የኢትዮጵያ መንግሥት፤ BBC እና ባንድ ኤይድ፤
ዓርብ፣ ጥቅምት 26 2003ማስታወቂያ
ያኔ አማጺ ኃይል የነበረው ህ ወ ኀ ት በከፊል ለጦር መሣሪያ ግዢ አውሎታል ሲል መዘገቡ ይታወሳል።
ከሰሞኑ፣ BBC፣ ወቀሣው፣ በተለይ ከባንድ ኤይድ ጋር የተያያዘ እንዳልሆነና
« ከሠራነው በላይ ግልፅ ማድረግ ይገባን እንደነበረ እናምናለን» ሲል ይቅርታ መጠየቁ ተመልክቷል። ይቅርታው፣ ያተኮረው፣ ለግብረ-ሠናዩ ድርጅትና ለመሰሎቹ፣ ዋና ዓላማ ፣ በህዝብ ዘንድ የተዛባ አመለካከት እንዳያስከትል በማሰብ ነው።የሆነው ሆኖ፤ የ BBC ን ይቅርታ በተመለከተ፣ ታደሰ እንግዳው የኢትዮጵያን መንግሥት አቋም በመጠየቅ የሚከተለውን ዘገባ ልኮልናል።
ታደሰ እንግዳው
ተክሌ የኋላ
ነጋሽ መሐመድ