1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ በፍራንክፈርት

ማክሰኞ፣ ኅዳር 19 2004

በጀርመን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት በፍራንክፈርት ከተማ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ።

https://p.dw.com/p/RzCs
አዲሱ የሰብዓዊ መብት ዓርማ

ሰልፈኞች ከፍራንክፈርት ማዕከል በመነሳት በከተማይቱ ወደሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንሲል ጽሕፈት ቤት በማምራት በኢትዮጵያ መንግሥት አንጻር ተቃውሞአቸውን አሰምተዋል። የተቃውሞውን ሰልፍ በአሁኑ ጊዜ ለመጥራት የተነሳሱበትን ምክንያት እንዲገልጹልን ሰልፉን ካዘጋጁት መካከል አንዱ የሆኑትን አቶ በላይ ወንዳፍራሽን ቀደም ሲል ጠይቄአቸው ነበር።

አርያም ተክሌ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ