የኢትዮጵያውያን የተቃውሞ ሰልፍ በፍራንክፈርት19 ኅዳር 2004ማክሰኞ፣ ኅዳር 19 2004በጀርመን ሀገር የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን በዛሬው ዕለት በፍራንክፈርት ከተማ ታላቅ የተቃውሞ ሰልፍ አካሄዱ።https://p.dw.com/p/RzCsአዲሱ የሰብዓዊ መብት ዓርማማስታወቂያሰልፈኞች ከፍራንክፈርት ማዕከል በመነሳት በከተማይቱ ወደሚገኘው የኢትዮጵያ ቆንሲል ጽሕፈት ቤት በማምራት በኢትዮጵያ መንግሥት አንጻር ተቃውሞአቸውን አሰምተዋል። የተቃውሞውን ሰልፍ በአሁኑ ጊዜ ለመጥራት የተነሳሱበትን ምክንያት እንዲገልጹልን ሰልፉን ካዘጋጁት መካከል አንዱ የሆኑትን አቶ በላይ ወንዳፍራሽን ቀደም ሲል ጠይቄአቸው ነበር። አርያም ተክሌ ተክሌ የኋላ