የኢትዮጵያዉያን ተቃዉሞ ሰልፍ በበርሊን4 ጳጉሜን 2008ዓርብ፣ ጳጉሜን 4 2008ኢትዮጵያ ዉስጥ እየተካሄደ ያለዉ ግድያና የሰብዓዊ መብት ጥሰት እስርና እንግልት ይቁም፤ የመንግስት የፀጥታ ኃይላት በሰላማዊ ሰዎች ላይ የሚወስዱትን የኃይል እርምጃ ያቁሙ፤ የታሰሩ ፖለቲከኞች የሐይማኖት መሪዎችና ጋዜጠኞች ይፈቱ፤ የዘር መድሎ ይቁም ሲሉ በመቶዎች የሚቆጠሩ ኢትዮጵያዉያን ዛሬ ጀርመን መዲና በርሊን ላይ የተቃዉሞ ሰልፍ አካሄዱ።https://p.dw.com/p/1JzSjምስል DW/Y. Hailemichaelማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio ሰልፈኞቹ «ጨቋኝና አንባገነን» ያሉትን የኢትዮጵያ መንግሥት የሚረዱ ጀርመን፤ የአዉሮጳ ኅብረትና ሌሎች ኃያላን ሃገራት ድጋፋቸዉን ያቁሙ ሲሉ ጠይቀዋል። ሰልፉን የተከታተለዉን የበርሊኑን ወኪላችንን ነጋሽ መሐመድ አነጋግሮት ነበር። ይልማ ኃይለሚካኤል ነጋሽ መሐመድ አዜብ ታደሰ