1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ግብርና ሚኒስትሮች ጉባኤ

ዓርብ፣ ሚያዝያ 24 2006

የአፍሪቃ ግብርና ሚኒስትሮች ጉባኤ በአፍሪቃ አዳራሽ በመካሄድ ላይ ይገኛል። በተመድ ለአፍሪቃ ልማት በተለያዩ ዘርፎች እንቅስቃሴዎች መደረጋቸዉን ተከትሎ የዘንድሮዉ የጎርጎሪዮሳዊ ዓመት ደግሞ የግብርናዉ ዘርፍ ትኩረት እንዲያገኝ ተወስኗል።

https://p.dw.com/p/1BsyO
Afrika - Beginn des Gipfels der Afrikanische Union
ምስል picture-alliance/dpa

በስብሰባዉ ላይ የተገኙት የመላዉ አፍሪቃ የገበሬዎች ማኅበር ፕሬዝደንት በሚሊዮኖች የሚቆጠር አፍሪቃዊ በረሃብ እየተቸገረ እንደሚገኝ በማመልከት ይህ ሁኔታ የሚለወጥበት መንገድ ባስቸኳይ እንዲፈለግ አሳስበዋል። አዉደ ጥናቱም ከንግግር ያለፈ ዉጤት ለገበሬዎች እንዲያስገኝ ጥሪያቸዉን አቅርበዋል። ጉባኤዉን የተከታተለዉ የአዲስ አበባዉ ዘጋቢያችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ተከታዩን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ