1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ የሽምግልና ታዛቢዎች ቡድን የስልጣን ርክክብ

ማክሰኞ፣ መስከረም 6 2007

የአፍሪቃ የሽምግልና ታዛቢዎች ቡድን በአፍሪቃ አዳራሽ የስልጣን ርክክብ አደረገ። የአዲሱ አባላት በሀገራቱ መሪዎች ስማቸዉ በተጠቆመዉ መሰረት የስልጣን ርክክቡ ተከናዉኖ፤

https://p.dw.com/p/1DDX5
Neuer Hauptsitz der Afrikanischen Union in Addis Abbeba
ምስል Imago

በቀጣይ ስራቸዉን ለማከናወን ጉባኤአቸዉን በዝግችሎት በማከናወን ላይ እንደሚገኙ የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ከአዲስ አበባ ያደረሰን ዘገባ ያመለክታል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ