1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ኅብረት 54ኛ ዓመት ምስረታን የተመለከተ ትርዒት 

ማክሰኞ፣ ግንቦት 22 2009

የአፍሪቃ ኅብረት የተመሰረተበትን 54 ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ አንዲት ጀርመናዊትና ጋዜጠኛና አንዲት ትዮጵያዊት አዲስ አበባ ውስጥ በኅብር ባህላዊ  አዳራሽ ባለፈው ሳምንት ትርዒት አቅርበዋል።

https://p.dw.com/p/2drKa
Afrika - Beginn des Gipfels der Afrikanische Union
ምስል picture-alliance/dpa


የአፍሪቃ ኅብረት የተመሰረተበትን 54 ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ አንዲት ጀርመናዊትና ኢትዮጵያዊት ጋዜጠኛ አዲስ አበባ ውስጥ በኅብር ባህላዊ  አዳራሽ ባለፈው ሳምንት ትርዒት አቅርበዋል። የዶይቼ ቬሌ አካዳሚ ባልደረባ ጀርመናዊትዋ ሳንድራ ቫን ኤዲግ ላለፉት 15 ዓመታት በአፍሪቃ ኅብረተሰብ ጥናትና ምርምር ላይ የተሰማራች ጋዜጠኛ ናት። በሸገር ራድዮ የሙዚቃ ፕሮግራም አቅራቢ ቀፀላ ሰይፉ ጀርመናዊቷን ጋዜጠኛ ከምዕራብ አፍሪቃ ወደ ኢትዮጵያ በመጋበዝ ትርኢቱን በጋራ አቅርበዋል ። ዝርዝሩን የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ልኮልናል።

 

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለ ጊዮርጊስ

አዜብ ታደሰ 

ኂሩት መለሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ