1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃ ኅብረት፣ የተመድ ፀ/ጥበቃ ም/ቤት እና ቡሩንዲ

ሰኞ፣ ጥር 16 2008

በያዝነዉ ሳምንት መጨረሻ የሚካሄደዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በአምባሳደሮች ስብሰባ ተጀምሯል። የኅብረቱን የዚህ ወቅት ጉባኤ በተለይ የቡሩንዲ ጉዳይ እንደተጫነዉ ነዉ የሚገለፀዉ።

https://p.dw.com/p/1Hjl9
Bildergalerie Millionäre Afrika - AU Conference Center
ምስል picture-alliance/Zuma Press

[No title]

የመሪዎቹ ጉባኤ ከመካሄዱ አስቀድሞም የአፍሪቃ ኅብረት የሰላም እና የፀጥታ ምክር ቤት ከተመድ የፀጥታዉ ምክር ቤት ጋር በመሆን በቡሩንዲ የፀጥታ ጉዳይ ላይ በመቀሌ ከተማ እየተነጋሩ ነዉ። ወደቡሩንዲ የተላከዉ የመንግሥታቱ ድርጅት አጣሪ ቡድን ዘገባዉን አቅርቧል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዘገባ ልኮልናል።

ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

ሸዋዬ ለገሠ

አርያም ተክሌ