የአፍሪቃ ኅብረት፣ የተመድ ፀ/ጥበቃ ም/ቤት እና ቡሩንዲ16 ጥር 2008ሰኞ፣ ጥር 16 2008በያዝነዉ ሳምንት መጨረሻ የሚካሄደዉ የአፍሪቃ ኅብረት የመሪዎች ጉባኤ በአምባሳደሮች ስብሰባ ተጀምሯል። የኅብረቱን የዚህ ወቅት ጉባኤ በተለይ የቡሩንዲ ጉዳይ እንደተጫነዉ ነዉ የሚገለፀዉ።https://p.dw.com/p/1Hjl9ምስል picture-alliance/Zuma Pressማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio የመሪዎቹ ጉባኤ ከመካሄዱ አስቀድሞም የአፍሪቃ ኅብረት የሰላም እና የፀጥታ ምክር ቤት ከተመድ የፀጥታዉ ምክር ቤት ጋር በመሆን በቡሩንዲ የፀጥታ ጉዳይ ላይ በመቀሌ ከተማ እየተነጋሩ ነዉ። ወደቡሩንዲ የተላከዉ የመንግሥታቱ ድርጅት አጣሪ ቡድን ዘገባዉን አቅርቧል። የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዘገባ ልኮልናል። ጌታቸዉ ተድላ ኃይለጊዮርጊስ ሸዋዬ ለገሠ አርያም ተክሌ