የአፍሪቃ ቀንድ አገራት የሰብዓዊ መብት ይዞታ1 ኅዳር 2002ማክሰኞ፣ ኅዳር 1 2002በኤርትራና በአፍሪቃ ቀንድ ሰብዓዊ መብትን ለማስከበርና ዲሞክራሲን ለመገንባት የአሜሪካና የአውሮፓ የጋራ ፖሊሲ አስፈላጊነት ላይ በማተኮር ትናንት ብራሰልስ ውስጥ የተጀመረው ስብሰባ ዛሬ ማምሻውን ይጠናቀቃል ።https://p.dw.com/p/KTMVምስል picture-alliance/ dpaማስታወቂያስብሰባው በኤርትራ በሚደርሰው የሰብዓዊ መብት ጥሰት ና በችግሩ ማቃለያ የመፍትሄ ሀሳቦች ላይ እንደሚያተኩር ቢገለፅም የኢትዮጵያ ጉዳይም መወሳቱ አልቀረም ። ስብሰባው በማጠቃለያው የአካባቢውን ችግር ለማቃለል ይረዳል የተባለ የፖሊሲ ሀሳብ ለአውሮፓና አሜሪካ ፖሊሲ እውጭች ያቀርባል ተብሎ ይጠበቃል ። ገበያው ንጉሴ ፣ ሂሩት መለሰ