የአፍሪቃ ሕብረት ጉባኤ እና የሶማሊያ ሰላም
ሰኞ፣ ጥር 21 1999ማስታወቂያ
በጉባኤዉ ከሚካፈሉት ሐገራት አንዳዶቹ የሶማሊያን ሠላም ለማስከበር ሊዘምት ለታቀደዉ የአፍሪቃ ሕብረት ሠራዊት ወታር ለማዋጣት ፍቃደኞች መሆናቸዉ እየተነገረ ነዉ።ይሁንና በዚሑ ጉባኤ የሚካፈሉት የኢጣሊያዉ ጠቅላይ ሚንስትር እና በአፍሪቃ ሕብረት የዩናይትድ ስቴትስዋ አምባሳደር እንደሚሉት በሶማሊያ ዘላቂ ሠላም የሚሰፍነዉ ጉዳዩ የሚመለከታቸዉ ወገኖች በሙሉ ሲደራደሩ ብቻ ነዉ።ነጋሽ መሐመድ ዝር ዝሩን አጠናቅሮታል።