1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፍሪቃን ኤኮኖሚ ማጠናከር የሚቻልበት ምክክር

ረቡዕ፣ ጥቅምት 26 2007

የአፍሪቃን ኤኮኖሚ ዕድገት ይበልጥ አጠናክሮ መቀጠል እንዲቻል በተለይ ትኩረቱ በከፍተኛው ትምህርት ዘርፍ ላይ ማረፍ እንደሚገባው በአዲስ አበባ የተመ የአፍሪቃ ኤኮኖሚ ኮሚሽን ውስጥ ለአራት ቀናት የተካሄደው ጉባዔ አሳሰበ።

https://p.dw.com/p/1Di09
AU Präsidentin Nkosazana Dlamini-Zuma Archiv 04.12.2012
ምስል Mulugeta Ayene/AFP/Getty Images

ይኸው ከፍተኛ ባለሙያዎች የተሳተፉበት ጉባዔ አፍሪቃውያን በሳይንስ እና በቴክኖሎጂ በይበልጥ ስልጠና የሚያገኙበትne አሰራር ማጎልበት አስፈላጊ እንደሚሆን አስታውቋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ

አርያም ተክሌ

ሽዋዬ ለገሰ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ