1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአፋር መድረክ ጉባኤ

ዓርብ፣ ነሐሴ 25 2004

በአንድነት ለሰላምና እድገት በሚል መርህ በተዘጋጀው በዚሁ ጉባኤ ላይ በቤልጅየምና አካባቢው የሚኖሩ የአፋር ተወላጆች የአውሮፓ ህብረት ባለሥልጣናትና የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ተገኝተዋል ። ስብሰባው የሥራ እቅዶችንና በማፅደቅና ውሳኔዎችን በማሳለፍ እሁድ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል ።

https://p.dw.com/p/161XF
People drawing water from Afar well. Dallol, Danakil Depression, Ethiopia Keine Weitergabe an Drittverwerter.
ምስል picture-alliance/Lonely Planet

የአፋር የፖለቲካ ፓርቲዎች፣ የመብት ተከራካሪ ድርጅቶች እንዲሁም በኢትዮጵያ በተለይም በአፋር ህዝቦች የፖለቲካና ኤኮኖሚያዊ ሁኔታ ላይ ጥናት ያካሄዱ ምሁራን የተካፈሉበት ጉባኤ ብራሰልስ ቤልጂግ ውስጥ ትንናት ተጀምሯል ። በ 2 አመት አንዴ የሚካሄደውን ይህኑኑ ጉባኤ ያዘጋጀው የአፋር መድረክ የተባለው ድርጅት ነው ። በአንድነት ለሰላምና እድገት በሚል መርህ በተዘጋጀው በዚሁ ጉባኤ ላይ በቤልጅየምና አካባቢው የሚኖሩ የአፋር ተወላጆች የአውሮፓ ህብረት ባለሥልጣናትና የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ተገኝተዋል ። ስብሰባው የሥራ እቅዶችንና በማፅደቅና ውሳኔዎችን በማሳለፍ እሁድ ይጠናቀቃል ተብሎ ይጠበቃል ። ገበያው ንጉሴ ከብራሰልስ ዝርዝሩን ልኮልናል

ገበያው ንጉሴ ፣

ሂሩት መለሰ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ