1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዲስ አበባው ሰላማዊ ሰልፍ እና ወጣቱ

ዓርብ፣ ግንቦት 30 2005

የሰማያዊ ፓርቲ ባለፈው እሁድ የጠራው የተቃውሞ ሰልፍ ከምርጫ 97 ወዲህ የተካሄደ ትልቁ ሠላማዊ ሰልፍ ነው ። በዚህም ሰልፍ ላይ በርካታ ወጣቶች ተገኝተዋል።

https://p.dw.com/p/18l9f
Titel: Demo. in Addis Abeba Schlagwörter: Demo. blaue Partei, Äthiopien Autor: Y. G.Egziabher ( DW Correspondent Addis Abeba Datum: 02.06.2013
ምስል Y. G.Egziabher

የኑሮ ውድነት፣ የወጣት ስራ አጥነት፣ ሙስና፣ በፀረ ሽብር ህግ ምክንያት የታሰሩ ፖለቲከኞች ና ጋዜጠኞች፣ ሃሳብን በነፃነት የመግለፅ መብት እንዲሁም የሙስሊሙ ህብረተሰብ ጥያቄ ፤ ባለፈው እሁድ በተደረገው ሰላማዊ ሰልፍ ላይ የተነሱ ነጥቦች ናቸው። በዚህ ሰልፍ ላይ የተገኙ ሶስት ወጣቶች ከሰልፉ ምን ጠብቀው አደባባይ እንደወጡ ገልፀውልናል። ከዚህም ሌላየሰማያዊ ፓርቲ መስራች የስራ አስፈፃሚ አባልና የሴቶች ጉዳይ ኃላፊ ሀና ዋለልኝ ለሰልፉ የማነቃቃት ስራ ተካፍላ ነበር። ምን ይመስል እንደነበር ገልፃልናለች። ከድምፅ ዘገባው ያገኙታል።

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ