የአዕምሮ ጤናና የኅብረተሰብ ግንዛቤ
ማክሰኞ፣ ሐምሌ 19 2008ማስታወቂያ
በኢትዮጵያ አዕምሮ እንደሌላዉ የሰዉነት ክፍል ይታመማል የሚለዉ አስተሳሰብ ዝቅተኛ ነዉ። አዕምሮ እክል ቢገጥመዉ እንኳ፣ እንደ አካላዊ ህመም መፍትሄ ፍለጋ ወደ ሕክምና ተቋማት ከመሄድ ይልቅ ሰዎች መንስዔዉንና መፍትሄዉን ከባህላዊና መንፈሳዊ ጉዳዮች ጋር ስለሚያያይዙት ሕመሙ በቀላሉ የማይድንበት ደረጃ ላይ ይደርሳል። በዕለቱ ጤናና አካባቢ መሰናዶ ለዚሁ ሕመም ባለሞያዎች መፍትሄ ይጠቁማሉ።
ፀሐይ ጫኔ
አርያም ተክሌ