1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ህብረት የታደጋት አየርላንድ

ማክሰኞ፣ ኅዳር 21 2003

አምና ትኩረቱ ግሪክ ላይ ነበር ። ያኔ የምጣኔ ሀብት ድቀት ያሽመደመዳት ግሪክ ለማህበረተኞቿ የድረሱልኝ ጥሪ አሰማች ። የዩሮ ተጠቃሚ የአውሮፓ ህብረት አባል ሀገራት ከብርቱ ድርድር በኃላ ከማያወላዱ ቅድመ ግዴታዎች ጋር ከውድቀት ታደጉዋት ።

https://p.dw.com/p/QM4F
ምስል AP

አሁን ደግሞ ተራው የአየርላንድ ሆኖ የጠየቀችው አስቸኳይ ብድር ተፈቅዶላታል ። ቀጣዩ ባለወተራስ ማን ይሆን ? አውሮፓ ውስጥ ፍርሀት አንግሶ መላውን ህዝብ የሚያነጋግረው ይህ የሰሞኑ ዓብይ ርዕስ የዛሬው ዝግጅታችን ትኩረት ነው ።

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ