1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓ ህብረት የመሪዎች ጉባኤና ብሪታኒያ

ሂሩት መለሰማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 3 2004

የአውሮፓ ሕብረት አባል ሃገራት ዩሮን ከውድቀት ለማዳን በቀረበው አዲስ እቅድ ላይ ባለፈው ሳምንት ተስማምተዋል ።

https://p.dw.com/p/13S8M
ካሜሩንምስል AP

ይሁንና ብሪታኒያ እቅዱን ባለመቀበሏ አዲሱን ስምምነት በህብረቱ ውል ውስጥ ማካተት አልተቻለም ። በዚህ የተነሳም ስምምነቱን የተቀበሉት ሃገራት ለብቻቸው ሌላ አዲስ ውል ለማፅደቅ ተስማምተዋል ። የዛሬው አውሮፓና ጀርመን ዝግጅታችን አዲሱን ውልና ብሪታኒያ ከውሉ ማፈንገጧ ያስከተላቸውን ሁኔታዎች ይመለከታል ።

ሂሩት መለሰ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ