1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮፓው ሕብረትና ምሥራቅ ዩክሬይን

ሰኞ፣ ግንቦት 4 2006

በምሥራቅ ዩክሬይን 2 ግዛቶች ውሳኔ ሕዝብ አካሂደው እንደተነገረው 90 ከመቶ የሚሆነው ድምፅ ሰጪ ራስ ገዝ መስተዳድርን እንደሚደግፍ አሳይቷል። ውጤቱ ፤ በአንድ በኩል ቅራኔውን አባብሶ ፤ አገሪቱ ከ2 እንድትከፈል አለያም፤ ተጨባጩን እውነት በመቀበል፤ ምዕራባው

https://p.dw.com/p/1ByTF
ምስል Reuters/Michael Klimentyev/RIA Novosti/Kremlin

ያን የኪቭ አስተዳደር ከዚሁ የምሥራቅ ዩክሬይን ኃይል ጋር ለድርድር አብረው እንዲቀመጡ መፍትኄ እንዲሹ ይገፋፋል የሚሉ ሁለት የተራራቁ ሐሰቦች መኖራቸው በመነገር ላይ ነው። ውሳኔ ሕዝቡ ፣ ሩሲያ በዚህ የሚፈጠረው ኃይል የውይይቱ አካል ይሆን ዘንድ እንድትገፋ ያደርጋል ተብሎም ነው የሚታሰበው። ዋና ጽ/ቤቱ ብራሰልስ ላይ የሚገኘው የአውሮፓው ሕብረት በዚህ ላይ ምንድን ነው የያዘው አቋም? በዚያ የሚገኘውን ዘጋቢችንን፣ ገበያው ንጉሤን በስልክ አነጋግሬው ነበር።

ገበያው ንጉሤ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ