1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳ ኅብረት እና የአፍሪቃ ግንኙነት

ረቡዕ፣ ታኅሣሥ 5 2009

በአውሮጳ ኅህብረት እና በአፍሪቃ መካከል ባለው ግንኙነት ትኩረት ሊሰጣቸው ይገባል ባሉዋቸው ጉዳዮች ላይ የኅብረቱ አባል ሃገራት ውጭ ጉዳይ ሚንስትሮች ሰሞኑን በሰፊው ተወያይተዋል።

https://p.dw.com/p/2UFnw
Symbolbild Europäische Interessen an Afrika
ምስል Montage DW / AP

Ber. Brüssel(EU Afrika) - MP3-Stereo

ከአፍሪቃ ጋር የሚደረግ ትብብር በአህጉሩ፣ ማለትም፣ ደቡብ ሱዳን እና ኮንጎ ዴሞክራቲክ ሬፓብሊክን በመሳሰሉ ሃገራት የሚታዩ ግጭቶችን፣ የግጭቶቹን መንሥዔ በመረዳት  ለማስወገድ እና  ሰላም ለማውረድ የሚያገለግል መሆን እንደሚኖርበት አስታውቀዋል። ደቡብ ሱዳን ዉስጥ ለሰላም እንቅፋት በመሆን የጎሳ ግጭት ለማነሳሳት በሚሞክሩ ላይም አዲስ ማዕቀብ ሊጥል እንደሚችል የአዉሮጳ ኅብረት አስጠንቅቋል።

ገበያው ንጉሤ 

አርያም ተክሌ

ሸዋዬ ለገሠ