የአውሮጳ ሕብረት የመሪዎች ጉባዔ እና ትኩረቱ16 ሚያዝያ 2007ዓርብ፣ ሚያዝያ 16 2007የአውሮጳ ሕብረት አባል ሀገራት መሪዎች አሳሳቢ እየሆነ ስለመጣው የጀልባ ስደተኞች ጉዳይ ለመምከር ትናንት ብራስልስ ቤልጅየም አስቸኳይ ጉባዔ ከተጠቀመጡ በኃላ የጀልባ ስደትን ለመግታት ወሳኝ ያሏቸዉን ዉሳኔዎች አሳለፉ ።https://p.dw.com/p/1FESfምስል picture-alliance/dpaማስታወቂያ ጉባኤው በተለይ የነፍስ አንድኑን ሥራ ለማጠናከርና ሰዎችን በማዘዋወር ንግድ የተሰማሩት ቡድኖች ላይ እርምጃ ለመውሰድ የሚያስችሉ ህጎች ላይ በመስማማት መጠናቀቁ ተገልጾአል። በሌላ በኩል ሕብረቱ ለ 5 ሺህ ሥደተኞች ብቻ መጠለያ ለመስጠት መስማማቱ ነዉ የተመለከተዉ ። ዝርዝር ዘገባዉን የብራስልሱ ወኪላችን ልኮልናል። ገበያዉ ንጉሴ አዜብ ታደሰ ሒሩት መለሰ