የአውሮጳ ህብረት የልማት ርዳታ ለአፍሪቃ25 ኅዳር 2006ረቡዕ፣ ኅዳር 25 2006የአውሮጳ ህብረት ለምሥራቅ እና ለደቡባዊ አፍሪቃ፣ እንዲሁም፣ ለሕንድ ውቅያኖስ ሀገራት ለሚቀጥሉት ሰባት ዓመታት የሰባት ነጥብ አምስት ቢልዮን ዩሮ የልማት ርዳታ ለመስጠት መወሰኑን ትናንት በብራስልስ ባወጣው መግለጫ አስታወቀ።https://p.dw.com/p/1AT6vምስል JOHN THYS/AFP/GettyImagesማስታወቂያ እአአ ከ 2014 እስከ 2020 ዓም የሚሰጠው ይኸው ርዳታ 400 ሚልዮን የሚሆኑ የኢትዮጵያ እና የሌሎች 22 ሀገራት ዜጎችን ተጠቃሚ እንደሚያደርግ በመግለጫው ተጠቅሶዋል። ገበያውንጉሤ ተክሌየኋላ