1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአውሮጳው ሕብረትና ደቡብ ሱዳን

ዓርብ፣ ሐምሌ 4 2006

የአውሮጳው ሕብረት በደቡብ ሱዳን ተፋላሚ ወገኖች ላይ የተደረሰውን የተኩስ አቁም ስምምነት ፣ እየጣሱ ነው ባላቸው 2 የጦር አዛዦች ላይ የጉዞ እገዳ ጣለ።

https://p.dw.com/p/1CbX1
ምስል Ashraf Shalzy/AFP/Getty Images

ኅብረቱ በጣለዉ እገዳም መሠረትም ማናቸውም በውጭ የሚገኝ ንብረታቸውም እንዳይንቀሳቀስ ትእዛዝ ያስተላለፈ መሆኑን ትናንት አስታውቋል። የደቡብ ሱዳን አማፅያን ሚሊሺያ አዛዥ ፒተር ጋዴት እና የመንግስት መደበኛ ጦር አዛዥ ሳንቲኖ ዴንግ ላይ ነዉ በሀገሪቱ ዉስጥ በደረሰዉ ጥፋትና የጭካኔ ተግባር የአዉሮጳ ኅብረት የጉዞእና ንብረታቸዉ እንዳይንቀሳቀስ ማዕቀብ የጣለዉ። ገበያው ንጉሤ ዝርዝሩን ዘገባ ልኮልናል።

ገበያው ንጉሤ

ተክሌ የኋላ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ