1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአዉሮጳ ኅብረትና የኢትዮጵያ

ማክሰኞ፣ ጥቅምት 1 2009

የኢትዮጵያ መንግሥት ካለፈዉ ቅዳሜ ጀምሮ የሚጸና የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማወጁ የዓለም መገናኛ ብዙኃን ትኩረት እንደሳበ ነዉ።

https://p.dw.com/p/2R84u
Gebäude der EU-Kommission in Brüssel!
ምስል picture alliance / Arco Images GmbH

Ber. Brüssel (EU Reaktionen auf den Ausnahmezustand in Äthiopien) - MP3-Stereo


መንግሥታትና የዓለም አቀፍ ተቋማት የኢትዮጵያ መንግሥት የተነሳበትን ተቃዉሞ ለማስቆም የደነገገዉን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ በሚመለከት የሚወስዱትን አቋም ገና በግልፅ ባያሳዉቁም የአዉሮጳ ኅብረት ቃል-አቀባይ ባወጣዉ አጭር መግለጫ ግን የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ መሠረታዊዉን  የዲሞክራሲና የፖለቲካ መብቶችን መገደብ የለበትም ብሎአል።የብራስልሱ ወኪላችን ገበያዉ ንጉሴ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።

ገበያዉ ንጉሴ 


አዜብ ታደሰ
ነጋሽ መሐመድ