1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአንጎላ ምርጫና የገዥው ፓርቲ ድል

ሰኞ፣ ነሐሴ 28 2004

አንጎላ ውስጥ በተካሄው ምርጫ ፣ የፕሬዚዳንት ሆሴ ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቱሽ ፓርቲ (MPLA)አሸናፊ እንደሆነ አሳወቀ ። ፓርቲው በገንዘብ ተደግፎ፣ በሰፊ ፕሮፖጋንዳ ታጅቦ ሌሎቹን ደፍጥጦ፣ በአሸናፊነት መውጣቱ ብዙዎቹን አስገርሟል ተብሏል።

https://p.dw.com/p/162wV
Angola's President Jose Eduardo dos Santos (R) and his wife Ana Paula attend the inauguration of the new Luanda Bay Marginal in the capital Luanda August 28, 2012. REUTERS/Siphiwe Sibeko (ANGOLA - Tags: POLITICS)
ምስል Reuters


አንጎላ ውስጥ በተካሄው ምርጫ ፣ የፕሬዚዳንት ሆሴ ኤድዋርዶ ዶሽ ሳንቱሽ ፓርቲ (MPLA)አሸናፊ እንደሆነ አሳወቀ ። ፓርቲው በገንዘብ ተደግፎ፣ በሰፊ ፕሮፖጋንዳ ታጅቦ ሌሎቹን ደፍጥጦ፣ በአሸናፊነት መውጣቱ ብዙዎቹን አስገርሟል ተብሏል። የአንጎላውን ምርጫ አካሄድ ትክክለኛ ነበረ ብሎ ለመናገር አስቸጋሪ መሆኑ የሚታበል አይደለም። አንቶኒዮ ካስኬያስ ያቀረበውን ዘገባ ፤ ይልማ ኃይለ ሚካኤል እንደሚከተለው አቅርቦታል።

ይልማ ኃይለ ሚካኤል

ልደት አበበ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ