1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የአምአቱ የልማት ግብ እና አንጎላ

እሑድ፣ ነሐሴ 16 2002

የተመድ ከአስር ዓመታት በፊት ባስቀመጠው የአምአቱ የልማት ግብ በዋነኝነት የድሆቹን ሀገሮች የጤና፣ የትምህርት ሁኔታን ለማሻሻል እና ድህነትን ለመቀነስ አቅዷል።

https://p.dw.com/p/OtVh
ምስል AP

የተመድ ከአስር ዓመታት በፊት ባወጣው የአምአቱ የልማት ግብ መሰረት በድሆቹ የዓለም ሀገሮች ውስጥ የሚታየውን የህጻናት ሞት እስከሚቀጥሉት አምስት ዓመታት በጉልህ የመቀነስ ዓላማ አለው። ይኸው ችግር ጎልቶ ከሚታይባቸው ሀገሮች መካከል አንዷ አንጎላ ናት። እና ይህንኑ ዓላማ ከግብ ማድረስ ይሳካላት ይሆን?

አርያም ተክሌ