ኤኮኖሚ
የአሜሪካ ንግድ ምክር ቤት በኢትዮጵያ
ረቡዕ፣ ኅዳር 28 2009ማስታወቂያ
የዩናይትድ ስቴትስ ንግር ምክር ቤት አዲስ አበባ ዉስጥ ቅርንጫፍ ቢሮ ከፈተ።በቢሮዉ የመክፍቻ ሥነ-ሥርዓት ላይ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት፤ ባለሐብቶችና አሜሪካዉያን ነጋዴዎች ተገኝተዉ ነበር።AMCHAM በሚል ምሕፃሩ የሚጠራዉ ፅሕፈት ቤት አሜሪካዉያን ነጋዴዎችና ባለሐብቶች ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸዉ ጋር ያላቸዉን የሥራ ግንኙነት ለማጠናከር ይረዳል ተብሏል።ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ ዝርዝር ዘገባ ልኮልናል።
ጌታቸዉ ተድላ ሐይለ ጊዮርጊስ
ነጋሽ መሐመድ
አርያም ተክሌ