የአሜሪካኖች ዛቻ፣ AGOAና ኢትዮጵያ
ዓርብ፣ ጥቅምት 5 2014ማስታወቂያ
ዩናይትድ ስቴትስ ኢትዮጵያ ዉስጥ የሚደረገዉን ጦርነትና የሰብባአዊ መብት ጥሰትን «ለማስቆም» ያለችዉን ጫና እና ዛቻ አጠናክራ ቀጥላለች።ጦርነቱ ካልቆመ ዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪቃ የዕድገት ዕድል (በእንግሊዝኛ ምሕፃሩ AGOA) ካለችዉ የንግድ ትስስር ኢትዮጵያን እንደምትሰርዛት አስጠንቅቃለች።ትስስሩ ከሳሐራ በስተደቡብ የሚገኙ የአፍሪቃ ሐገራት ቀረጥ ሳይከፍሉ ሸቆጦቻቸዉን ወደ ዩናይትድ ስቴትስ እንዲያስገቡ የሚፈቅድ ነዉ።ኢትዮጵያ ከ AGOA አባልነት ከተሰረዘች ብዙ ጉዳት ይደርስባት ይሆን?
ስዩም ጌቱ
ነጋሽ መሐመድ
ኂሩት መለሰ