የኅጻናት መጽሐፍት በውጭ ሀገር በሁለት ባህል ለሚያድጉ ልጆች፣14 ሐምሌ 2001ማክሰኞ፣ ሐምሌ 14 2001በውጭ ሀገር ተወልደው የሚያድጉ ልጆች የወላጆቻቸውን ቋንቋና ባህል እንዳይረሱ፣ ማንበብ እንዲማሩ የሚሹ ወላጆች ጥቂቶች አይደሉም።https://p.dw.com/p/Iuhhመጻህፍትምስል picture alliance/dpaማስታወቂያ ከዚህ አልፈው ከዕድሜ ጋር የሚመጣጠን ተረትና ትምህርት አዘል፣ እንዲሁም ሥነ-ምግባርን የሚመለከት፣ ለልጆች ጠቀሜታ ያላቸው መጽሐፍት የሚደርሱም አሉ። ሐና ደምሴ የሚከተለውን ዘገባ ልካልናለች። ተክሌ የኋላ ሒሩት መለሰ