1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የትግራይ ክልል ምክር ቤት ውሳኔ በምሁራን እይታ

ረቡዕ፣ ጥር 22 2011

DW በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸው ምሁራን አዋጁን መቃወም ህገመንግስታዊ መብት ቢሆንም የፌደራል መንግስት ተወካዮች ምክር ቤት ያወጣውን አዋጅ የአንድ ክልል ምክር ቤት  ውድቅ ማድረግ አይችልም ፤ቅሬታው ጉዳዩ ለሚመለከተው የፌደሬሽን ምክር ቤት መቅረብ ነው ያለበት ሲሉ DW ያነጋገራቸው ምሁራን አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።

https://p.dw.com/p/3CRkG
12.06.2013 DW Online Karten Basis Äthiopien Englisch

የትግራይ ክልል ምክር ቤት ውሳኔ በምሁራን እይታ

 የትግራይ ክልል ምክርቤት በቅርቡ በኢትዮጵያ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተመክሮበት በአብላጫ ድምጽ የፀደቀውን የአስተዳደር ወሰኖችና የማንነት ጉደዮች ኮሚሽን ማቋቋሚያ አዋጅን ባለፈው ሳምንት ውድቅ ማድረጉ ማነጋገሩ ቀጥሏል። DW በጉዳዩ ላይ ያነጋገራቸው ምሁራን አዋጁን መቃወም ህገመንግስታዊ መብት ቢሆንም የፌደራል መንግስት ተወካዮች ምክር ቤት ያወጣውን አዋጅ የአንድ ክልል ምክር ቤት  ውድቅ ማድረግ አይችልም ፤ቅሬታው ጉዳዩ ለሚመለከተው የፌደሬሽን ምክር ቤት መቅረብ ነው ያለበት ሲሉ አስተያየታቸውን ሰጥተዋል።  የባህርዳሩ ወኪላችን አለምነው መኮንን ዝርዝር ዘገባ አለው።
አለምነው መኮንን
ኂሩት መለሰ
አዜብ ታደሰ