የትራምፕ ንግግር
ረቡዕ፣ ጥር 29 2011ማስታወቂያ
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ስለሀገሪቱ አጠቃላይ ይዘት የተወካዮች ምክር ቤት ጥምር ጉባኤ ላይ ትናንት ምሽት ንግግር አሰምተዋል። ፕሬዚደንቱ ሕገወጥ ስደተኞችን እንደሚቃወሙ ተናግረው፤ ሕጋዊ ስደተኞች ግን ከምን ጊዜውም በዝተው ቢመጡ ፍላጎታቸው መኾኑን ተናግረዋል።
መክብብ ሸዋ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ
የዩናይትድ ስቴትሱ ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ ስለሀገሪቱ አጠቃላይ ይዘት የተወካዮች ምክር ቤት ጥምር ጉባኤ ላይ ትናንት ምሽት ንግግር አሰምተዋል። ፕሬዚደንቱ ሕገወጥ ስደተኞችን እንደሚቃወሙ ተናግረው፤ ሕጋዊ ስደተኞች ግን ከምን ጊዜውም በዝተው ቢመጡ ፍላጎታቸው መኾኑን ተናግረዋል።
መክብብ ሸዋ
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ኂሩት መለሰ