1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የታሰሩት የዞን ዘጠኝ የድረገጽ ጸሐፍትና ጋዜጠኞች ጉዳይ

ሰኞ፣ ሚያዝያ 20 2006

በሳምንቱ ማለቂያ ላይ የኢትዮጵያ መንግስት የፀጥታ ኃይሎች ስድስት የድረ ገጽ ጸሐፍትና ሶስት ጋዜጠኞችን በቁጥጥር ስር ማዋላቸዉን የዜና አዉታሮች ጭምር እየገለፁ ነዉ።

https://p.dw.com/p/1BqRT
BdT Microsoft Windows 7 Start
ምስል AP

ጸሐፍቱ ስለተያዙበት ጉዳይ መንግስት ምን ያላል? የመንግስት ቃል አቀባይ አቶ ጌታቸዉ ረዳን ወደስቱዲዮ ከመግባቴ ጥቂት ደቂቃዎች በፊት በስልክ ጠይቄያቸዉ ነበር።

የታሠሩት የድረገጽ ጸሐፍትና ጋዜጠኞች በሶስት መዝገብ መከሰሳቸዉን ዘጋቢያችን ዮሐንስ ገ/እግዚአብሔር በአጭሩ እንደሚከተለዉ ገልጾልናል።

ሸዋዬ ለገሠ

ተክሌ የኋላ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ