የታሪክ አሻራ ለወደፊት ትዉስታ
ሐሙስ፣ መስከረም 8 2007ማስታወቂያ
ጉባኤዉ በከተማ ግንባታ ሰበብ እየጠፉ እና እየተረሱ ያሉ ታሪካዊ ቅርሶችና ባህላዊ አካብያዊ ማኅበረሰቡ የገነባቸዉ ኃሳባዊ ቦታዎችን እንዴት መጠበቅ ይቻላል፤ በሚለዉ ርዕስ ላይ ተወያይቶአል። „ፊቸር ሜሞሪስ“ «የወደፊት ትዉስታዎች» በተሰኘ መጠርያ የተሰጠዉ አዲስ አበባ ላይ የተዘጋጀዉ ስብሰባ በጀርመኑ የዉጭ ግንኙነት ተቋም እና በአዲስ አበባ ዩንቨርስቲ፤ አለ የሥነ - ጥበብና ዲዛይን ት/ቤት የተዘጋጀና የታሪክ ምሁራን፤ የምህንድስና ሰራተኞች፤ የሥነ-ጥበብ ባለሞያዎች እንዲሁም በተለያየ የሞያ ዘርፍ የሚሰሩ ዓለማቀፍ እንግዶችን ያሳተፈ ነበር።
አዜብ ታደሰ
ተክሌ የኋላ