1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የተቃዋሚ ፓርቲዎች ጥሪ

ማክሰኞ፣ ሚያዝያ 22 2005

የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሁለንተናዊ ትግል እንዲነሳሳ የ33ቱ አቤቱታ ፈራሚ ፓርቲዎች አስተባባሪ ኮሚቴ ጠየቀ። አቤቱታ ፈራሚ 33 የኢትዮጵያ መንግስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዛሬ በጋዜጣዊ መግለጫቸው ጥሪ አስተላለፉ። የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሁለንተናዊ ትግል እንዲነሳሳ የ33ቱ አቤቱታ ፈራሚ ፓርቲዎች ጥሪ ያስተላለፉት በአስተባባሪ ኮሚቴያቸው በኩል ነው።

https://p.dw.com/p/18PrP
Titel: Afrika und die Farbe Grün - Äthiopien Schlagworte Äthiopien, Farbton Afrika-grün Bildbeschreibung Straßenkiosk, Addis Abeba Copyrightangabe Yohannes Gebreegziabher/DW
ምስል DW/Yohannes Gebreegziabher

አቤቱታ ፈራሚ 33 የኢትዮጵያ መንግስት ተቃዋሚ ፓርቲዎች ዛሬ በጋዜጣዊ መግለጫቸው ጥሪ አስተላለፉ። የኢትዮጵያ ሕዝብ ለሁለንተናዊ ትግል እንዲነሳሳ የ33ቱ አቤቱታ ፈራሚ ፓርቲዎች ጥሪ ያስተላለፉት በአስተባባሪ ኮሚቴያቸው በኩል ነው። ኮሚቴው በውጭ አገራት የሚኖረው ኢትዮጵያዊ ማኅበረሰብም ከጎኑ እንዲቆም ጥሪውን አስተላልፏል። አስተባባሪ ኮሚቴው ይህን የጠየቀው ዛሬ በመኢአድ ጽ/ቤት በሰጠው ጋዜጣዊ መግለጫ ነዉ። የአዲስ አበባው ወኪላችን ዮሐንስ ገብረእግዚአብሔር መግለጫውን ተከታትሎታል፤ እንደሚከተለው ያቀርበዋል።

ዮሃንስ ገ/እግዚአብሄር
ማንተጋፍቶት ስለሺ
ነጋሽ መሃመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ