1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤኔዲክት 16ኛ የጀርመን ጉብኝት መጠናቀቅ

ሰኞ፣ መስከረም 15 2004

የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ቤኔዲክት 16ኛ በትውልድ አገራቸው ጀርመን ያደረጉትን የአራት ቀናት ይፋ ጉብኝት ትናንት አጠናቀዋል።

https://p.dw.com/p/RnlN
ቤኔዲክት 16ኛምስል dapd

ቤኔዲክት 16ኛ የትውልድ አገራቸውን በይፋ ሲጎበኙ ይህ የመጀመሪያቸው ነበር። ከጉዞዋቸው በፊት ከሳቸው ተዓምር እንደማይጠበቅ የሮማ ካቶሊካዊት ቤተ-ክርስቲያን ርዕሰ-ሊቃነ-ጳጳሳት ቤኔዲክት 16ኛ አስታውቀው ነበር። ትናንት አንድ መቶ ሺህ ያህል ምዕመናን በተገኙበትና ፍራይቡርግ ከተማ በተካሄደው መንፈሣዊ ስነ ስርዓት ላይ « ለውጥ የሚሹ ነገሮች እንዳሉና አማኞችን ለማያቋርጥ ለውጥ ጠርተዋል። የጉብኝታቸው አጠቃላይ ይዘትን በተመለከተ የዶይቸ ቬለ ባልደረባ ሲልከ አሪንግ ለፃፈችው ዘገባ፤ ልደት አበበ ።

ልደት አበበ

ነጋሽ መሐመድ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ