1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቤተ እሥራኤላውያን የመብት ጥያቄ በኢየሩሳሌም

ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2005

በእሥራኤል የሚገኙ ኢትዮጵያውያን አይሁዳውያን መብታችን አልተከበረልንም በሚል ከሁለት ቀናት በፊት በኢየሩሳሌም በሚገኘው የጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጽሕፈት ቤት ደጃፍ ሰላማዊ ሰልፍ አካሂደዋል።

https://p.dw.com/p/17Fqx
Karte Israel mit Jerusalem und Tel Aviv --- Bitte Karte verwenden, wenn noch kein weiterer Content (aktuelles Fotomaterial) vorhanden ist. ***Für mögliche Ergänzungen der Karte, wie z.B. andere Sprachen, zusätzliche Orte oder Markierungskreuz, wenden Sie sich bitte an infografik@dw-world.de (-2566)*** 2012_02_08_israel.psd

የእሥራኤል መንግሥት ወደ ሀገሩ ከሚፈልሱት አይሁዳውያን ሁሉ ለኢትዮጵያውያኑ አይሁዳይውያን የተለየ አስተያየት በማድረግ ከሦስት አሠርተ ዓመታት በፊት እነዚሁ ወገኖች በቀላሉ የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አንድ ሕግ አስተዋውቆ ነበር፤ ግን መንግሥት ከጥቂት ዓመታት በፊት በዚሁ ሕግ ላይ ያደረገው መጠነኛ ለውጥ ይህንኑ መብታቸውን እንደሚጋፋ ተቃውሞ የወጡት አይሁዳውያን ለሀይፋው ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ገልጸውለታል።

ግርማው አሻግሬ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ