የቤተ እሥራኤላውያን የመብት ጥያቄ በኢየሩሳሌም
ማክሰኞ፣ ታኅሣሥ 30 2005ማስታወቂያ
የእሥራኤል መንግሥት ወደ ሀገሩ ከሚፈልሱት አይሁዳውያን ሁሉ ለኢትዮጵያውያኑ አይሁዳይውያን የተለየ አስተያየት በማድረግ ከሦስት አሠርተ ዓመታት በፊት እነዚሁ ወገኖች በቀላሉ የመኖሪያ ቤት ባለቤት የሚሆኑበትን አንድ ሕግ አስተዋውቆ ነበር፤ ግን መንግሥት ከጥቂት ዓመታት በፊት በዚሁ ሕግ ላይ ያደረገው መጠነኛ ለውጥ ይህንኑ መብታቸውን እንደሚጋፋ ተቃውሞ የወጡት አይሁዳውያን ለሀይፋው ወኪላችን ግርማው አሻግሬ ገልጸውለታል።
ግርማው አሻግሬ
አርያም ተክሌ