የቡድን ሀያ ጉባዔና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ29 መጋቢት 2001ማክሰኞ፣ መጋቢት 29 2001ሰሞኑን በለንደን ብሪታንያ በተካሄደው የቡድን ሀያ ጉባዔ አፍሪቃን ወክለው የተካፈሉት የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ጉባዔው የተሳካናhttps://p.dw.com/p/HRKUምስል AP / CC_Marcin n_ncማስታወቂያአፍሪቃውያንንም ተስፋ የሰጠ እንደነበር ለመንግስት መገናኛ ብዙኃን በሰጡት መግለጫ አስታውቀዋል። ትናንት ማምሻው ላይ አንድ መቶ ሀያኛ የዓለም ፓርላማዎች ህብረት ጉባዔ በንግግር ሲከፍቱ በቡድን ሀያ ጉባዔ ላይ የተደረሰው ስምምነት አበረታቺ እንደሆነ በአጽንዖት ደግመውታል። ታደሰ እንግዳው TE/AA