የበማድመጥ መማር ዝግጅት በኢትዮጵያ
ዓርብ፣ ጥቅምት 3 2004ማስታወቂያ
እንደ እኢአ ከ 2008 ጀምሮ ከዶይቸ ቬለ ራዲዮ በተለያዩ ቋንቋዎች ተተርጉሞ የሚቀርበው የበማድመጥ መማር ዝግጅት ነው። ለ4ኛ ጊዜ ይሄው የሬዲዮ ጭውውት በአዲስ አበባ እየተቀረፀ ይገኛል።
የጭውውቱ ዳሬክተርና የዶይቼ ቬለ ባልደረባ ማንተጋፍቶት ስለሺ ስለ ስራው ሂደት፤ እንዲሁም ሁለት በጭውውቱ የተሳተፉ ተዋንያንን ልደት አበበ አነጋግራቸዋለች።
የበማድመጥ መማር ዝግጅት ከዚህ ቀደም በተለያዩ ትምህርታዊ ርዕሶች ላይ ያተኮሩ የራዲዮ ጭውውቶቹን ሲያስተላልፍ ቆይቷል። አሁንስ በምን ላይ ነው ያተኮረው?ከዝግጅቱ ያገኙታል።
ልደት አበበ