1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያን እደሳ መጠናቀቅ

ሐሙስ፣ ሰኔ 9 2008

በቅዱስ ላሊበላ ጉዳት የደረሰባቸው የውቅር አብያተ ክርስትያን እድሳት ተጠናቆ ተመረቀ። የጥግና እና እድሳቱ ስራ የተካሄደው በዩኤስ አሜሪካ የገንዘብ እና ሁለገብ ሙያዊ አስተዋፅዖ ድጋፍ ነው።

https://p.dw.com/p/1J8HL
Bet Giyorgi Felsenkirche von Lalibela in Äthiopien
ምስል picture alliance/Robert Harding World Imagery

[No title]

የዚህ ጥገናው የተጠናቀቀው አስገራሚ ጥበብ ወራሽ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ውርሱን ከመጠበቅ አልፎ በሌላው የዓለም አካባቢዎችም ሊያንፀባርቅ እንደሚገባ በምረቃው ስነ ስርዓት ወቅት ጎልቶዋል።

ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ
አርያም ተክሌ
ሸዋዬ ለገሠ