የቅዱስ ላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስትያን እደሳ መጠናቀቅ9 ሰኔ 2008ሐሙስ፣ ሰኔ 9 2008በቅዱስ ላሊበላ ጉዳት የደረሰባቸው የውቅር አብያተ ክርስትያን እድሳት ተጠናቆ ተመረቀ። የጥግና እና እድሳቱ ስራ የተካሄደው በዩኤስ አሜሪካ የገንዘብ እና ሁለገብ ሙያዊ አስተዋፅዖ ድጋፍ ነው።https://p.dw.com/p/1J8HLምስል picture alliance/Robert Harding World Imageryማስታወቂያ[No title]To play this audio please enable JavaScript, and consider upgrading to a web browser that supports HTML5 audio የዚህ ጥገናው የተጠናቀቀው አስገራሚ ጥበብ ወራሽ የሆነው የኢትዮጵያ ሕዝብ ውርሱን ከመጠበቅ አልፎ በሌላው የዓለም አካባቢዎችም ሊያንፀባርቅ እንደሚገባ በምረቃው ስነ ስርዓት ወቅት ጎልቶዋል። ጌታቸው ተድላ ኃይለጊዮርጊስ አርያም ተክሌ ሸዋዬ ለገሠ