1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የቂሊንጦ ማረምያ ቤት ተከሳሾች

ዓርብ፣ ኅዳር 23 2009

ፊደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ከፍተኛ 19ኛ ወንጀል ችሎት ኢትዮጵያዊ ስዊድናዊዉ የልብ ቀዶ ሕክምና አዋቂ ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ የሚገኙበትን  38 ተከሳሾች፤ በቂሊንጦ ማረምያ ቤት ቃጠሎ አቃቤ ሕግ ያቀረበባቸዉን ክስ ዛሬ አዳመጠ።

https://p.dw.com/p/2Teqs
Symbolbild Justiz Richter Gericht Richterhammer
ምስል picture-alliance/dpa/U. Deck

Ber. A.A (Court Hearing of suspects for the deadly fire Qilinto prison) - MP3-Stereo


የ አቃቤ ሕግ 38 ቱ በጋራና እያንዳንዳቸዉ አደረሱት ባለዉ ጥፋት በፀረ ሽብር ሕግና በ 1996 ዓ,ም የወጣዉን የወንጀለኛ መቅጫ ሕግ ተላልፈዋል ሲል ክሱን ዘርዝሮአል።  የአዲስ አበባዉ ወኪላችን ዝርዝሩን ልኮልናል። 


ዬኃንስ ገ/እግዚአብሄር

አዜብ ታደሰ 
ኂሩት መለሰ