የቀድሞ መንግሥት ባለሥልጣናት የመለቀቅ ፍንጭ1 ታኅሣሥ 2003ዓርብ፣ ታኅሣሥ 1 2003የቀድሞዉ የኢትዮጵያ መንግሥት (የደርግ) ባለሥልጣናት ሰሞኑን ከእስር እንደሚለቀቁ የሐይማኖት ተቋማት ምንጮች አስታወቁ።https://p.dw.com/p/QVWMበእስር ከሚገኙት የቀድሞ ባለስልጣናት በከፊልምስል APማስታወቂያ እስረኞቹንና መንግሥትን በሚስጥር ሲሸመግል የሰነበተዉ የኢትዮጵያ የሐይማኖት አባቶች ኮሚቴ እንዳስታወቀዉ እስረኞቹ መንግሥትንና ሕዝብን ይቅርታ ጠይቀዉ በቅርቡ እንዲፈቱ ከስምምነት ላይ ተደርሷል።የሽማግሌዎቹ ኮሚቴ ለዛሬ ቀጥሮት የነበረዉን ጋዜጣዉ መግለጫ ግን ለሌላ ጊዜ አስተላልፎታል። የመንግሥት ባለሥልጣናትም ሥለ ጉዳዩ መግለጫ አልሰጡም። ታደሰ እንግዳዉ ነጋሽ መሐመድ