1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የሻርሊ ኤብዶ ሁለተኛ ሕትመት

ረቡዕ፣ የካቲት 18 2007

«ተመልሰናል» በሚል ርዕሥ ዛሬ ለገበያ የቀረበዉ ጋዜጣ የሐይማኖት መሪዎችን፤ የፈረንሳይ ቀኝ አክራሪ ፖለቲከኞንና የጂሐዲስት ተዋጊ ምሥልን ይዞ ነዉ የወጣዉ።

https://p.dw.com/p/1EhRx
የሻርሊ ኤብዶ ሁለተኛ ሕትመት
ምስል picture-alliance/dpa/Charlie Hebdo

ባለፈዉ ታሕሳስ ማብቂያ አሸባሪዎች በከፈቱት ጥቃት ባልደረቦቹ የተገደሉበት የፈረንሳይ የምፀት ጋዜጣ ሻርሊ ኤብዶ ከጥቃቱ በኋላ ዛሬ ሁለተኛ እትሙን ለገበያ አቅርቧል።«ተመልሰናል» በሚል ርዕሥ ዛሬ ለገበያ የቀረበዉ ጋዜጣ የሐይማኖት መሪዎችን፤ የፈረንሳይ ቀኝ አክራሪ ፖለቲከኞንና የጂሐዲስት ተዋጊ ምሥልን ይዞ ነዉ የወጣዉ።የፓሪሷ ወኪላችን ሐይማኖት ጥሩነሕ እንደተከታተለችዉ ዛሬ የታተመዉ ጋዜጣ ቁጥር ጥቃቱ በተፈፀመ በሳምንቱ ከታተመዉ ያነሰ ቢሆንም ከጥቃቱ በፊት ይታተም ከነበረዉ ጋር ሲነፃፃር ግን ከፍተኛ ነዉ።ሐይማኖትን በሥልክ አነጋግሬያት ነበር።

ሐይማኖት ጥሩነሕ

ነጋሽ መሐመድ

ሒሩት መለሠ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ