1. ወደ ይዘቱ ዝለል
  2. ወደ ዋናዉ ገፅ ዝለል
  3. ወደ ተጨማሪ የDW ድረ-ገፅ ዝለል

የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ

ሐሙስ፣ መስከረም 8 2007

በሰሜናዊው ጫፍ የብሪታንያ ግዛት አካል ስኮትላንድ ፤ እጎአ በ2012 በተደረገ ስምምነት መሠረት፣ ተገንጥላ የራሷን ነጻነት ለማወጅ ወይም ከ 300 ዓመት በላይ ጸንቶ በቆየው ሕብረት፣ ዩናይትድ ኪንግደም በሚባለው ሀገር፣ ማለትም በብሪታንያ በሕብረት ለመኖር፤ ከሁለቱ አንዱን ለመምረጥ፣ ህዝቡ ከዛሬ ጧት አንስቶ እስከማታ ድምፁን በመስጠት ላይ ነው።

https://p.dw.com/p/1DFLb
Schottland Referendum Unabhängigkeitsbewegung in Glasgow 17.09.2014
ምስል Reuters/D. Martinez

ከብሪታንያ ኑዋሪዎች ሌላ ፤ ሂደቱን በቤይጂንግ እስከ ዋይንግተን ፤ ከሞስኮ እስከ ኒው ደልሂ ፤ ሂደቱን ሃገራት በጥሞና በመከታተል ላይ ናቸው። ከአውሮጳም ውስጥ ፤ ድንገት ስኮትላንድ ብትገነጠል አርአያነቱ አሥጊ ሆኖ የታያቸው፤ እንደ እስፓኝ ፤ ፈረንሳይ ቤልጅግ፣ ኢጣልያ የመሳሰሉት ሃገራት ብቻ አይደሉም። ስለዛሬው የስኮትላንድ ውሳኔ ሕዝብ ፤ የለንደኗን ዘጋቢአችንን ሐና ደምሴን በስልክ አነጋግሬ ነበር።

ሐና ደምሴ

ተክሌ የኋላ

አርያም ተክሌ

ቀጣዩን ክፍል ዝለለዉ ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ

ተጨማሪ መረጃ ይፈልጉ